ጎሽ የጤና ትምህርትና ምክር በአማርኛ
አዘጋጅና አቅራቢ ዶ/ር ገበየሁ ተፈሪ
Community health
education in Amharic
Copyright 2013. Gosh Health.
All Rights Reserved.
ወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታን በሚመለከት የአቋም መግለጫ
ሕዳር 13፣ 2013 (ኖቬምበር 22፣2020)
በጥቅምት 24፣ 2013 ዓ.ም (ኖቬምበር 3፣ 2020)፣ በኢትዮጵያ በትግራይ በሚገኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሰሜን ዕዝ መከላከያ ላይ የደረሰውን ጥቃትና ተያይዞም በዕዙ አባላት ላይ የተፈፀመውን ኢሰብአዊ የሆነ የግድያና ክብር የጎደለው ሟቾችን የማዋረድ ተግባር ሰንረዳ እንደማንም ኢትዮጵያዊ ሀዘን ብቻ ሳይሆን በቁጭት የተመለከትነው ነገር ነው፡፡ የተፈፀመውን ድርጊት አሳኝዝነቱን የሚያጎላውም፣ ሠራዊቱ ላይ ጥቃት ያደረሱ አካላት፣ በውስጡ አብረውት ለአመታት ከጎኑ በነበሩ ሰዎች ተባባሪነት መሆኑ ነው፡፡
አንደሚታወቀው፣ ይህ የመከላከያው ሠራዊት፣ ለአመታት ከትግራይ ሕዝብ ጋር በውስጡ አብሮ በመኖር ከጥቃት ሲጠብቀው የነበረ፤ በተጨማሪም በልማት መስክ በሰብል አጨዳና ስብሰባ፣ ተቋማትን በመገንባት፣ በቅርቡ ደግሞ የአንበጣ መንጋጋ ወረራን ከሕዝቡ ጋር በመሆን ሲከላከል የኖረ ኃይል ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ከሕዝቡ ጋር ተሣስሮ እየጠበቀውና በልማት መስክም እየረዳው የሚኖረው ሠራዊት ምንም አይነት የማጥቃት ወይም የዘመቻ እንቅስቃሴ ባላደረገበት በድንገት በማን አለብኘነትና በጠብ አጫሪነት፣ ራሱን የትግራይ ህዘብ ነፃነት ግንባር፣ ባጭሩ ወያኔ፣ ብሎ የሚጠራው ኃይል በሠራዊቱ ወስጥና ከውጭም ባደራጃቸው ኃይሎች ጥቃት በማድረስ የሀገሪቱ ንብረት የሆኑ መሣሪያዎችን መዝረፉም ይታወቃል፡፡ ወያኔ ይህንን ጥቃት አላደረስኩም ብሎ ለማስተባበል ቢሞክርም፣ ለዘመናት የወያኔ የፕሮፖጋንዳና የመገናኛ ሀላፊ የሆነው ሴኩ ቱሬ ጌታቸው የሚባለው ግለሠብ በወያኔ ሜድያ ቀርቦ ወያኔ ጥቃቱን ማድረሱን በገሀድ ያመነበት በምስልና በድምፅ የተደገፈ መረጃ ያሳያል፡፡ እንደ ሴኩ ቱሬ ገለፃ ጥቃቱ፣ በአንግሊዝኛ (Anticpatory Self Defense) አስቀድሞ ማጥቃት የሚባል በመርህ ደረጃ የተወሰደ እንቅስቃሴ ነው፡፡ ይህም፣ ወያኔ በጠብ አጫሪነት የፈፀመው ድርጊት ለመሆኑ በቂ ማረጋገጫ ነው፡፡
በቅርቡ በወያኔ የተፈፀሙት ግፍ የተሞላባቸው ወንጀሎች ከዚህ ቀደም ያካሂዱት የነበረው በዘር ወይም በጎሳ አለያይቶ ህዝቡ አርስ በርስ በጥላቻ አይን እንዲተያይና የሰው ሕይወትና ንብረት እንዲጠፋ ያስደረጉበት እኩይ አጀንዳ ቅጥያ ነው ብለን እናምናለን፡፡ የአሜሪካው የሆም ላንድ ሴኩሪቲ በጁን 15፣ 2014 ባወጣው ኦፊሻል ማስታወሻ መሠረት ወያኔ ወይም የትግራይ ሕዝብ ነፃነት ግንባር በደረጃ ሶስት የሚመደብ አሸባሪ ድርጅት ነው ተብሎ መመደቡ ይታወቃል[1]፡፡
ይህንን በማን አለብኘነት በሠራዊቱ ላይ በተፈፀመው ድርጊት፣ የኮቪድ አማካሪዎች ምክር ቤት ያለውን አቋም እንደሚከተለው ይገልፃል፡፡
የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኮቪድ-19 አማካሪዎች ምክር ቤት፣ በኢትዮጵያ የሚከሰቱ የህዝብ የጤና ቀውሶችን በሚመለከት ለፖሊሲ አውጭዎች፣ ለጤና ባለሙያተኞቸና ለአጠቃላይ ሕዝቡ በሳይንሳዊ መረጃዎች የተደገፉ ምክርና መመሪያዎች ማቅረብን ተልዕኮው ያደረገ የባለሙያተኞች መድረክ ነው፡፡
[1] Department of Homeland Security Policy Memorandum PM-602-0101: Implementation of New Discretionary Exemption Under INA Section 212(d)(3)(B)(i) For Activities and Associations Relating to the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), June 15, 2014.
Ethiopian Diaspora High-Level Advisory Council on The Coronavirus List of Members Members of the Council:
Dr. Tilahun Adera, PhD
Professor and Chair
Division of Epidemiology
Senior Associate Dean for Public Health
Virginia Commonwealth University
Former Provost and Vice President
Evangel University
Professor, Demissie Alemayehu
Statistics Department
Columbia University
Samuel Alemu, Esq
Attorney, ILBSG, LLP
Dr. Kebede Begna
Consultant, Division of Hematology
Department of Internal Medicine
Associate Professor of Medicine Mayo Clinic
Vice President, People to People Inc.
Betelhem G Mekonnen
Critical Care Registered Nurse
RN, BSN, RN-BC, PCCN Commissioner
Washington, DC Regional Planning
Commission on Health and HIV (COHAH)
Dr. Kassa Darge,
Professor of Radiology and Surgery
Perelman School of Medicine
University of Pennsylvania,
Radiologist-in-Chief and
The William L. Van Alen Endowed Chair
Department of Radiology
Children’s Hospital of Philadelphia
Dr. Hanna Bewketu Demeke, RN, PhD.
Nurse Consultant
Division of HIV/AIDS Prevention,
Centers for Disease Prevention and Control (CDC)
Dr. Yonas Geda
Professor of Psychiatry and Neurology
Director, Global Health
Barrow Neurological Institute
Dr. Anteneh Habte
Medical Director of the Community Living Center
Veterans Affairs Medical Center
Chairman, People to People (P2P) Board of Directors
Dr. Zelalem Hailu
Virologist,
Associate Director of IDMEL
The Ohio state University,
Dr. Solomon W. Harrar
Professor of Statistics
The Dr. Bing Zhang Department of Statistics
University of Kentucky
Dr. Enawgaw Mehari
Medical Director, Stroke Program
Horizon Hospital, HCA
Adjunct clinical professor of neurology
University of Pikeville
Founder and President People to People Inc.
Dr. Ahmed Moen
Ahmed A. Moen, DrPH, MPH, MHA
Associate Professor and Emeritus Chairman
Department of Allied Health Sciences and Health Management Sciences
College of Nursing and Allied Health Sciences
Department of Family Medicine and Community Health
College of Medicine, Howard University
Associate Senior Faculty
Department of International Health
Johns Hopkins Bloomberg School of Public Health
Baltimore, MD
Dr. Aberra Molla
Veterinarian
CEO of ECS
Dr. Muluken Melese
Senior Technical Advisor for TB and HIV
Management Science for Health
Dr. Girma Tefera
Professor
Interim Division Chair
Division of Vascular Surgery and
Vice Chair of Global Surgery
University of Wisconsin
Dr. Gebeyehu Teferi
Chief of Infectious Diseases
Unity Health Care
Washington D.C.
Founder of GoshHealth.org
Dr. Zelalem Temesgen
Professor of Medicine
Director, Mayo Clinic Center for Tuberculosis
Director, HIV Program
Division of Infectious Diseases
Mayo Clinic
Dr. Tinsay Woretta
Program Director
Transplant Hepatology Fellowship
Assistant Professor of Medicine
John Hopkins University
Dr. Tilahun Yilma
Distinguished Professor of Virology
University of California, Davis
Dr. Seife Yohannes
Vice Chair
Department of Critical Care
Chair
Sepsis Performance Improvement Committee
MedStar Washington Hospital Center